Surah Al-Ikhlas - Amharic Translation by Muhammed Sadiq And Muhammed Sani Habib
قُلۡ هُوَ ٱللَّهُ أَحَدٌ
በል «እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡
Surah Al-Ikhlas, Verse 1
ٱللَّهُ ٱلصَّمَدُ
«አላህ (የሁሉ) መጠጊያ ነው፡፡
Surah Al-Ikhlas, Verse 2
لَمۡ يَلِدۡ وَلَمۡ يُولَدۡ
«አልወለደም፤ አልተወለደምም፡፡
Surah Al-Ikhlas, Verse 3
وَلَمۡ يَكُن لَّهُۥ كُفُوًا أَحَدُۢ
«ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም፡፡»
Surah Al-Ikhlas, Verse 4